የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስትክስ አገልግሎት ድርጅት ካሰራቸው ዘጠኝ አዳዲስ መርከቦች አንዷ የሆነችው “መቀሌ” መርከብ ጅቡቲ ወደብ ደረሰች፡፡
በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የፋይናንስና ኢኮኖሚ ክላስተር አስተባባሪና የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ድርጅቱ ያሰራቸው ዘጠኝ አዳዲስ መርከቦች የሀገሪቱ የወጪና ገቢ ምርቶችን በተቀላጠፈ መልኩ ለማስተናገድ ተጨማሪ አቅም እንደሚፈጥሩ ገልፀዋል፡
የአስማማው አየነው ሙሉ ዜናውን ከሚቀጥለው ቪዲዮ ይመልከቱ፡
No comments:
Post a Comment