Monday, September 16, 2013

በታላቋ አሜሪካ የፈነዳውን ወታደራዊ አመጽ ለመቆጣጠር አሁንም ጥረቱ ቀጥሏል «የራሷ አሮባት የሰው ታማስላለች»

በዋሽንግተን ዲሲ ኔቭያርድ አሜሪካኖቹ በቶክስ ተላለቁ::

አሜሪካን ውስጥ፡ሶስት የወታደር ልብስ የለበሱ ገዳዮች ብዙዎቹን ሲፈጁ ታጣቂዎቹ ላይ እርምጃ ለመውሰድ በተደረገው የተኩስ  ል ውውጥ፡ከገዳዮቹ አንዱ ተገድሏል:: ወደ ወታደራዊ ቃጣና የተለወጠቸው ዲሲ ፖሊሶች በምድር እና በሰማይ አሰሳውን ይዘውታል:: የአለም ሰላም አሰከባሪ ሆነው የሶሪያ ህዝብ ላይ ጦርነት ለማወጅ የተዘጋጅታ የነብረችው አሜሪካ በእርስ በእርስ ጦርነት ታምሳ መዋሏ፡የአለም ህዝብ መነጋገሪያ አድርጓታል።  

No comments:

Post a Comment