አንድ ግለሰብ ወደ 15 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ የእንግሊዝ ፓውድ ይዞ ለንደን አየር ማረፊያ ላይ በከስተም ( ጉምሩክ ) ፓሊሶች ተያዘ ። ግለሰቡ ከአዲስ አበባ የተነሳ ሲሆን በሻንጣው የያዘው ገንዘብ እንዲመለስለት እና እሱም የህውሀት አባልና የመንግስት ዲፕሎማ እንደሆነ ለመግለጽ ቢሞክርም የለንደን ግምሩክ ፓሊሶች ይህ ህግ ወጥ መሆኑን አስረድተውት በቁጥጥር ስር አውለውታል ።
ለግዜው የግለሰቡ ስም አልተገለፀም ።
No comments:
Post a Comment