Monday, March 17, 2014

በኩዌት ኢትዮጵያት የአሰሪዋን ልጅ ወግታ ገደለች ተባለ!! Ethiopian Hagere ጅዳ በዋዲ




በኩየትም መከራችን እየበዛ ነው። ወገን ነገር አለሙ እየተበላሸ ይመስላል። ባለፈው በሳውዲ አረቢያ ረብሻ ከመነሳቱ በፊት የሆነውም ያልሆነውም ነገር በኢትዮጵያዊያን ላይ እየተጋነነ መነሳቱ ይታወሳል። አሁን ደግሞ ኩዌት ልክ የዚያን ግዜ አይነት ነገር ጀምራለች።
የኛ ልጆች ጭራሽ ንፁህ ናቸው ማለትም እንዳልሆነ ሊታወቅ ይገባል። ነገር ግን ለምን እንዴት በምን ሰበብ እውነትስ ይሁን ውሸት ምንም ነገር ሊደፈደፍባቸው እንደሚችልም መገመት አያስቸግርም። ለምን ቢባል በቅርቡ ከኩዌት እየተሰሙ ያሉ ዜናዎች የውጡልን ዘመቻ በህገ ወጦች ላይ በርትቷል የኛ ልጆችም የጥቃቱ ሰለባ እየሆኑ ነው።
ኢትዮጵያዊያን የገደሉት ሰው ልክ ካለፈው አመት ጀምሮ አስር ደርሷል ያለው ይሄው ዘገባ የኩዊት መንግስት የጉዳዩ አሳሳቢነት ረጋ ብሎ ማየት ይጠይቃል በሚል ለሁለት ወር የቤት ውስጥ ሰራተኛ ላታስገባ በአዋጅ አሳውቋል ይለናል ምንጫችን የሆነው "አክባር24" news
ወጣቱ በህግ ቁጥጥር ስር ውላ አቃቤ ህግ ምርመራ እያደረገ ነው።
ገዳይ ናት የተባለችው ወጣት ፎቶግራፍ

No comments:

Post a Comment